

ልብስ ለሰው ልጅ ከተሰጡ የአላህ ጸጋዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ብሏል፡- ‹‹የአደም ልጆች ሆይ ሃፍረተ ገላችሁን የሚሸሽግን ልብስ፣ ጌጥንም በእርግጥ በናንተ ላይ አወረድን፤ አላህን የመፍራትም ልብስ ይህ የተሻለ ነው፡፡ይህ ከአላህ ታምራቶች ነው ይገሰፁ ዘንድ (አወረደላቸው)፡፡›› (አል አዕራፍ 26)
ልብስ ለሰው ልጅ ከተሰጡ የአላህ ጸጋዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ብሏል፡- ‹‹የአደም ልጆች ሆይ ሃፍረተ ገላችሁን የሚሸሽግን ልብስ፣ ጌጥንም በእርግጥ በናንተ ላይ አወረድን፤ አላህን የመፍራትም ልብስ ይህ የተሻለ ነው፡፡ይህ ከአላህ ታምራቶች ነው ይገሰፁ ዘንድ (አወረደላቸው)፡፡›› (አል አዕራፍ 26)