

የሰው ልጅ ወደ ኢስላም የገባበት ቅጽበት በሕይወቱ ውስጥ ከባድ ቦታ የሚሰጠው አጋጣሚ ነው፡፡ እውነተኛው ልደቱ ያ ነው፡፡ የመፈጠሩን ሚስጥር የሚረዳው ከዚያ በኋላ ነው፡፡ ገር በሆነው የኢስላም ሕግ መሰረት ሊኖርና ሕያው ሊሆን እንደሚችልም የሚገነዘበው ከዚያች ቅጽበት በኋላ ነው፡፡
የሰው ልጅ ወደ ኢስላም የገባበት ቅጽበት በሕይወቱ ውስጥ ከባድ ቦታ የሚሰጠው አጋጣሚ ነው፡፡ እውነተኛው ልደቱ ያ ነው፡፡ የመፈጠሩን ሚስጥር የሚረዳው ከዚያ በኋላ ነው፡፡ ገር በሆነው የኢስላም ሕግ መሰረት ሊኖርና ሕያው ሊሆን እንደሚችልም የሚገነዘበው ከዚያች ቅጽበት በኋላ ነው፡፡